መገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር9Aa Mtau1Nn 1ioYySgibolv Jj506 7 VcBb r Aach I
መገናኛና ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር መ/ቤቱ በ2003 ዓ.ም. የተቋቋመ ሲሆን ከዚህ በፊት የኢትዮጵያ ኢንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ኤጀንሲን ፣ የኢትዮጵያ ቴሌኮሚኒኬሽን ኤጀንሲን እና ከቀድሞው የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስቴር የመገናኛ ዘርፉን በማዋሃድ የተመሰረተ ሲሆን በስሩ የኢትዮቴሌኮምን እና የኢትዮጵያ ፖስታ ድርጅትን ያስተዳድራል።
የመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን (መመቴክ) ራዕይ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
የሁሉም ኢትዮጵያዊ ኑሮና ህይወት በመረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂ የተደገፈ ሆኖ ማየት፣
የመመቴክ ተልዕኮ[ለማስተካከል | ኮድ አርም]
መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን (መመቴክ) በማልማት እና በሁሉም ሥፍራ በስፋት በመጠቀም የህብረተሰቡን ኑሮ ማሻሻልና መረጃና መገናኛ ቴክኖሎጂን ለአገሪቱ እድገት የሚሰጠውን ድጋፍ ማሳደግ፤
![]() |
ጅምር! ይህ አጭር ጽሑፍ መሠረት ወይም መዋቅር ነው። አሁን ሊያስፋፉት ይችላሉ! | ![]() |